image
image
image
image
image

የዕለተ ሰኞ የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር ተካሄደ፡፡ በአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ሥራዎች ጽ/ቤት አመራሮች እና ሰራተኞች መካከል ዘወትር ሰኞ ማልዳ የሚካሄደው የዕውቀት ሽግግር መርኃ-ግብር ተካሂዷል።

ህዳር 15, 2018
የዕለተ ሰኞ የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር ተካሄደ፡፡ በአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ሥራዎች ጽ/ቤት አመራሮች እና ሰራተኞች መካከል ዘወትር ሰኞ ማልዳ የሚካሄደው የዕውቀት ሽግግር መርኃ-ግብር ተካሂዷል። በመርሀ ግብሩም ሰዓቱን ጠብቆ በአቶ አንሙት የቀረበ ሲሆን ሀገራዊ ተረቶቻችንና አስተምህሮዎቻቸው ዙሪያ ያደረገ ሲሆን። አቅራቢው በማብራሪያቸው አለቃ ገብረ ሀናን አብነት አድርገው በአርእስቱ ዙርያ ማብራሪያ ከሰጡ በኋላ በመጨረሻም ሁሉም አመራሮች እና ሰራተኞች የእለቱን የእውቀት ሽግግር አድርገው በተነቃቃ የሥራ መንፈስ የሳምንቱን መደበኛ ስራ ጀምረዋል። ህዳር 15/2018 ዓ.ም

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች