image
image
image
image
image

በጽ/ቤቱ የወርቃማው ሰኞ ማለዳ የእውቀት ሽግግር መርሀ ግብር ተካሄደ።

ሚያዚያ 20, 2018
በልደታ ክፍለ ከተማ በዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት በጽ/ቤቱ የወርቃማው ሰኞ ማለዳ የእውቀት ሽግግር መርሀ ግብር ተካሄደ። ከመርሀ ግብሩ ለመረዳት እንደተቻለው በጽ/ቤቱ የምህንድስና ግዢ ቡድን ፈጻሚ በሆኑት በኢንጂነር አሸናፊ አቅራቢነት የምህንድስና ግዢ አፈጻጸም ስርአትን በተመለከተ በተደረገው የእውቀት ሽግግር ላይ ከቡድኑ ውጪ ላሉ የጽ/ቤቱ ፈጻሚዎች በመሠረታዊነት የግዢ አፈጻጸም ስርአት ላይ ገንቢ የሆነ የእውቀት ሽግግር መደረጉን ከጽ/ቤቱ ተሳታፊዎች የተገለጸ ሲሆን ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባም ተጠቁሟል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች