image
image
image
image
image

የግንባታ አማካሪዎች የጨረታ ሳጥን ተጫራጮችና ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ተከፈተ።

ሀምሌ 16, 2018
የግንባታ አማካሪዎች የጨረታ ሳጥን ተጫራጮችና ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ተከፈተ። በልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት ለሚያስገነባቸው ግንባታዎች በሐምሌ 1ቀን 2017 ዓ/ም በአዲስ ዘመን ባወጣው ግልጽ ጨረታ የተሳተፉ የአማካሪ ድርጅቶች እና ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ተከፍቶ መዋሉን የጨረታ ኮሚቴ አባላት ተናገሩ።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች