image
image
image
image
image

በልደታ ክ/ከ የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት መደበኛ የሰኞ ማለዳ የእውቀት ሽግግር መርሀ ግብር በደመቀ ሁኔታ ተከናወነ።

ሰኔ 30, 2018
በልደታ ክ/ከ የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት መደበኛ የሰኞ ማለዳ የእውቀት ሽግግር መርሀ ግብር በደመቀ ሁኔታ ተከናወነ። የጽ/ቤቱ አመራርና ፈጻሚዎች በተገኙበት የአንድ አቅራቢን ግዢን በተመለከተ በመንግሥት ግዢ ቡድን ባለሙያ በሆኑት በኢንጂነር አበጀ አቅራቢነትና በጥያቄና መልስ አስተማሪ በሆነ መልኩ ከተከናወነ በኋላ በተነቃቃ መንፈስ ወደ መደበኛ ስራ ተገብቷል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች