image
image
image
image
image

የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት አመራርና ፈጻሚዎች በግንባታ ስራ ላይ የሚገኙ ፕሮጀክቶን የመስክ ጉብኝት አደረጉ።

ግንቦት 20, 2018
የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት አመራርና ፈጻሚዎች በግንባታ ስራ ላይ የሚገኙ ፕሮጀክቶን የመስክ ጉብኝት አደረጉ። በልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት የሚገኙ የጽ/ቤቱ አመራርና ፈጻሚዎች በግንባታ ስራ ላይ የሚገኙ ፕሮጀክቶን የመስክ ጉብኝት አደረጉ። በጉብኝታቸውም በግንባታ ላይ የሚገኙ ፕሮጀክቶች በአይነትም በጥራትም በአፈጻጸም ብቃትም ቀድሞ የነበረንን የስራ ባህል ተቀይሮ ያየንበትና በጥብቅ የአመራር ዲሲፕሊን እየተመራ መሆኑን ገለጹ። በመቀጠልም የፕሮጀክቶች በጊዜ መጠናቀቅ የተገልጋዩን ህብረተሰብ የመልካም አስተዳደር ጥያቄን መልስ ይሰጣሉ ብለዋል ። በመጨረሻም የፕሮጀክቶች በጊዜ መጠናቀቅ ለቀጣይ በጀት አመት ስንቅ መሆኑንም ሳይገልጹ አላለፉም።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች