image
image
image
image
image

የነሀሴ 5 ቀን 2017 ዓ/ም የሰኞ ማለዳ የእውቀት ሽግግር መርሀ ግብር በደማቅ ሁኔታ ተከናወነ።

ነሀሴ 5, 2018
የነሀሴ 5 ቀን 2017 ዓ/ም የሰኞ ማለዳ የእውቀት ሽግግር መርሀ ግብር በደማቅ ሁኔታ ተከናወነ። በዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት ዘወትር የሰኞ ማለዳ የልምድ ልውውጥና የእውቀት ሽግግር መድረክ የጽ/ቤቱ አመራርና ፈጻሚዎች በተገኙበት በኮንስትራክሽን ኦዲት ቡድን መሪ በኢንጂነር መንገሻ ቢሰጥ አቅራቢነት የተከናወነ ሲሆን ስለ ኮንቴክስትራ ቀለም ቅብ ምንነትና ጠቀሜታ በሚል እውቀትን በመጋራት በተነቃቃ መንፈስ ወደ ስራ ተገብቷል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች