image
image
image
image
image

የጽ/ቤቱ የፕሮሰስ ካውንስል አባላት የግንባታ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ።

ሚያዚያ 23, 2018
በልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤቱ የፕርሰስ ካውንስል አባላት በጽ/ቤቱ የሚገነቡ የግንባታ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ። ከጎብኝዎች ለመረዳት እንደተቻለው በበጀት አመቱ ተጀምረው የተጠናቀቁ ፕሮጀክቶችን ከጊዜና ከጥራት አኳያ የሚደነቅ መሆኑን በመግለጽ በግንባታ ሂደት ላይ የሚገኙ ፕሮጀክቶችም በመልካም አፈጻጸም ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል ። በመሆኑም ጅምር ፕሮጀክቶችን ጥራታቸውን ጠበቀው ከተቀመጠው ጊዜ ባነሰ መልኩ ለማጠናቀቅ ያሉ ርብርቦች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ በማሳሰብም ነው።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች