image
image
image
image
image

በዲዛይንና ግንባታ ሥራዎች ጽ/ቤት አመራሮች እና ሰራተኞች መካከል ዘወትር ሰኞ ማለዳ የሚካሄደው የሰራተኞች የእውቀት ሽግግር መርሀ ግብር ተካሂደ።

ህዳር 1, 2018
የዕለተ ሰኞ የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር ተካሄደ፡፡ በዲዛይንና ግንባታ ሥራዎች ጽ/ቤት አመራሮች እና ሰራተኞች መካከል ዘወትር ሰኞ ማለዳ የሚካሄደው የሰራተኞች የእውቀት ሽግግር መርሀ ግብር ተካሄደ። የዕለቱ መርሀ ግብር በምህንድስና ግዢ ባለሙያ በሆኑት በአቶ አሸናፊ አቅራቢነት የተመራ ሲሆን በኮሚኒኬሽን ምንነትና ጠቀሜታ ዙሪያ በማተኮር ተሞክሯቸውን ለተሳታፊዎች አካፍለዋል። በመጨረሻም ሁሉም አመራሮች እና ሰራተኞች የእለቱን የእውቀት ሽግግር አድርገው በተነቃቃ የሥራ መንፈስ የሳምንቱን መደበኛ ስራ ጀምረዋል። ህዳር 01/2018 ዓ.ም

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች