image
image
image
image
image

የዕለተ ሰኞ የሰኔ 2 ቀን 2017ዓ/ም የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር መረኃ-ግብር ተካሄደ፡፡

ሰኔ 2, 2018
የዕለተ ሰኞ የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር መረኃ-ግብር ተካሄደ፡፡ የእለተ ሰኞ ማለዳ ሰኔ 2/2017 ዓ.ም በዲዛይንና ግንባታ ሥራዎች ጽ/ቤት አመራሮች እና ሰራተኞች የሚካሄደው የሰራተኞች የእውቀት ሽግግር ተካሂዷል። የእለቱ መርኃ-ግብር በኢትዮ ኮዲንግ ዙሪያ ያተኮረ ሲሆን በፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት አስተዳደር ጽ/ቤት በሰው ሀብት አስተዳደር ፈጻሚ በሆኑት በአቶ ቢንያም አቅራቢነት ተካሂዷል፡፡ በመጨረሻም ሁሉም አመራሮች እና ሰራተኞች የእለቱን የእውቀት ሽግግር አድርገው በተነቃቃ የሥራ መንፈስ የሳምንቱን መደበኛ ስራ ጀምረዋል። ሰኔ 2/2017 ዓ.ም

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች