image
image
image
image
image

መደበኛው የሰኞ ማለዳ የእውቀት ሽግግር መርሀ ግብር በደመቀ ሁኔታ ተከናወነ ።

ሀምሌ 28, 2018
መደበኛው የሰኞ ማለዳ የእውቀት ሽግግር መርሀ ግብር በደመቀ ሁኔታ ተከናወነ ። የሐምሌ 28 ቀን 2017 ዓ።/ም የወርቃማው ሰኞ የእውቀት ሽግግርና እና የልምድ ልውውጥ መርሀ ግብር ተከናወነ በእለቱ በ2017 በጀት ዓመት በመድረኩ የመጣ ለውጥና የተገኘ ውጤትን አስመልክቶ ለመወያያ የሚሆን ገላጭና አጠር ያለ ሰነድ ከቀረበ በኋላ በሰነዱ ላይ ለተሰጡ ሀሳብ አስተያየቶች ማብራሪያና የቀጣይ የመድረክ የስራ አቅጣጫ ከጽ/ቤት ኃላፊው ከአቶ ናርዶስ መንክር ከተሰጠ በኋላ በተነቃቃ መንፈስ ወደ ስራ ተገብቷል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች