image
image
image
image
image

የእለተ ሰኞ ማለዳ መስከረም 19/2018 ዓ.ም የእውቀት ሽግግር መርሀ ግብር ሰአቱን ጠብቆ ተካሂዷል።

መስከረም 19, 2018
የዕለተ ሰኞ የሰራተኞች የዕውቀት ሽግግር ተካሄደ፡፡ የእለተ ሰኞ ማለዳ መስከረም 19/2018 ዓ.ም በዲዛይንና ግንባታ ሥራዎች ጽ/ቤት አመራሮች እና ሰራተኞች መካከል የሚካሄደው የእውቀት ሽግግር መርሀ ግብር ሰአቱን ጠብቆ ተካሂዷል። ስትረስ ማኔጅመንት በሚል ርዕስ የዕውቀት ሽግግር የተደረገ ሲሆን በቢሮው ባልደረባ አቶ ዮሴፍ ሽመልስ አቅራቢነት የዕውቀት ሽግግሩ ተመርቷል። አቅራቢው በመድረኩ እንደገለፁት ስትረስን እንዴት መቆጣጠር እንደሚቻል እና ከስትረስ በነጻ መልኩ ስራን በነጻ መልኩ መከወን እንደሚቻል ገለጻ ካደረጉ በኋላና ሁሉም አመራሮች እና ሰራተኞች የእለቱን የእውቀት ሽግግር አድርገው በተነቃቃ መንፈስ የአገልግሎት ሰጪነት እና የሥራ መንፈስ የሳምንቱን መደበኛ ስራ ጀምረዋል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች