image
image
image
image
image

የልደታ ክፍለ ከተማ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት በበጀት ዓመቱ ከሚያስገነባቸው ፕሮጀክቶች መካከል የወረዳ 5 ጤና ጣቢያ ግንባታ የዲዛይን ትችት አደረገ።

ህዳር 4, 2018
የልደታ ክፍለ ከተማ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት በበጀት ዓመቱ ለሚያስገነባው የወረዳ 5 ጤና ጣቢያ የዲዛይን ትችት ባለድርሻ አካላትና ባለሙያዎች በተገኙበት በገነነ ሰለሞን አማካሪ ድርጅት አቅራቢነት ተደረገ። በዲዛይን ትችት መርሀ ግብሩም ላይም በርካታ ግብአቶችን ማግኘታቸውን እና የነበረውን ተሳትፎ በማድነቅ የእለቱ የዲዛይን ትችት መርሀ ግብር መጠናቀቁን የቡድኑ መሪዋ ወ/ት ኮኮቤ ተክለ ማርያም ገልጸዋል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች