image
image
image
image
image

የአባይ ግድብ ግንባታን ስራ መጠናቀቅ አስመልክቶ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልእክት ተላለፈ።

መስከረም 5, 2018
የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ ቢንያም ሰይፉ የአባይ ግድብ ግንባታን ስራ መጠናቀቅ አስመልክቶ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልእክት አስተላለፉ ። የጽ/ቤቱ አጠቃላይ ፈጻሚና አመራሮች በተገኙበት መድረክ የህዳሴው ግድብ ግንባታ ስራ መጠናቀቅና ምርቃትን አስመልክቶ በተዘጋጀው መድረክ ላይ የግድቡ ከጽንሰ ሀሳብ ጀምሮ የግንባታው መጠናቀቅ እስከ ተበሰረበት ያለውን ሂደት ካስቃኙ በኋላ እኛ ኢትዮጽያዊያን ጀምረን የማንጨርሰው ነገር እንደሌለ ይህ ሜጋ ፕሮጀክት ማሳያ መሆኑን ገልጸዋል። በተጨማሪም በዚህ ፕሮጀክት እውን መሆን ሳንዘናጋ ለሌላ ትልልቅ ፕሮጀክቶች ራሳችንን ልናዘጋጅ ይገባል ብለዋል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች