image
image
image
image
image

የተክለ ሀይማኖት ጤና ጣቢያ የህንጻ ግንባታ ማስፋፊያ ሥራ በመካሄድ ላይ መሆኑ ተገለጸ።

ሰኔ 9, 2018
የተክለ ሀይማኖት ጤና ጣቢያ የህንጻ ግንባታ ማስፋፊያ ሥራ በመካሄድ ላይ መሆኑ ተገለጸ። በልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት በመከናወን ላይ ከሚገኙ የግንባታ ፕሮጀክቶች መካከል አንደኛው የሆነው የተክለ ሀይማኖት ጤና ጣቢያ የማስፋፊያ ግንባታ ስራ በጥሩ ጅማሮ ላይ መሆኑ ተገለጸ ። ፕሮጀክቱ መጀመር ከነበረበት ጊዜ በእጅጉን ዘግይቶ የተጀመረ ቢሆንም 7/24 በመስራት በውለታው በተቀመጠው ጊዜ ውስጥ በማጠናቀቅ ለአገልግሎት እንደሚበቃ በመግለጽ ፕሮጀክቱን በጥራትና በፍጥነት በማጠናቀቅ ለአገልግሎት ክፍት በማድረግ የሚታየውን የህክምና ክፍል እጥረት ይቀርፋል ተብሎ ይጠበቃል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች