image
image
image
image
image

በልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት የበጀት ዓመቱን የ1ኛ ሩብ ዓመት የተግባር አፈጻጸም ገመገመ።

ጥቅምት 24, 2018
በልደታ ክፍለ ከተማ የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት የ2018 በጀት የ1ኛ ሩብ ዓመት የተግባር አፈጻጸም ከምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ከባለ ደርሻ አካላት ጋርና ከሲቪክ ማህበራት ጋር በጋራ ገመገመ። በእቅድ አፈጻጸም የተገኘውን ውጤት በማስቀጠልና በአፈጻጸሙ የተንጠባጠቡ ተግባራት ካሉ በጋራ ሆነን ለአፈጻጸሙ መትጋት እንደሚጠበቅ በመተማመን ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫም በጽ/ቤት ኃላፊው በኢንጂነር ቢንያም ሰይፉ ከተቀመጠ በኋላ መርሀ ግብሩ ተጠናቋል ።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች